1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሚዛን ተማሪዎች ጥያቄና ያጋጠማቸው

ዓርብ፣ ሰኔ 28 2005

በቤንቺ ማጂ ዞን የሚዛን ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ና መሰናዶ ትምህርት ቤት ተማሪዎች፣ የመብት ጥያቄ በማንሣታቸው ለእሥር መዳረጋቸውን የታሣሪዎቹ ተማሪዎች ቤተሰቦች ገለጡ።

ተማሪዎቹ «በነጻ ትምህርት ዕድል አሰጣጥና ደረሰብን» ባሏቸው አስተዳደራዊ በደሎች ላይ፣ «የእንወያይ» ደብዳቤ በመለጠፋቸውም ፖለቲካዊ ትርጉም ተሰጥቶት አመጽ ቀስቅሳችኋል ተብለው መታሠራቸውን ምንጮቻችን ጨምረው ገልጸዋል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW