የማሟያ ምርጫ6 ሚያዝያ 2000ሰኞ፣ ሚያዝያ 6 2000የኢትዮጵያ ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ትናንት የተካሄደዉ የአካባቢና የማሟያ ምርጫ ነፃና ፍትሃዊ መሆኑ ይገልፃል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግድምፅ አሰጣጥ....ምስል APማስታወቂያምርጫዉ በሰላም የተጠናቀቀ መሆኑንና በርካታ መራጭ መሳተፉንም አስታዉቋል። መቀመጫዉን ዋሽንግተን ያደረገዉ Human Rights Watch የተሰኘዉ ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ....