የማኅበራዊ መገናኛዎችና ኔትወርክ፤
ሐሙስ፣ ሐምሌ 7 2008ማስታወቂያ
ምንም እንኳን አንዳንዶች አቋራጭ መንገዶችን በመጠቀም የተባሉት መገናኛ ዘዴዎች መክፈት ቢችሉም ባብዛኛዉ ግን ተመልሰዉ እንደወትሮዉ ሥራ አለመጀመራቸዉን መረጃዎች ይጠቁማሉ። በዛሬዉ ዕለት ደግሞ እኛም ከዚህ ከዶቼ ቬለ ለተለያዩ የሥራ ጉዳዮዎች ወደኢትዮጵያ ያደረግናቸዉ የሥልክ ጥሪዎች መግባት አልቻሉም። አልፎ አልፎ አንዳንዶ ስልኮች ጠርተዉ ማነጋገር ብንችልም በአብዛኛዉ ኔትወርኩ ሥራ በዝቶበታል፤ ወይም ዘ ኔትወርክ ኢዝቢዚ ናዉ የሚል መልዕክት ነዉ ሲተላለፍ ያስተዋልነዉ። ከብዙ ሙከራ በኋላ ያገኘሁትን የአዲስ አበባ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔርን ስለሁኔታዉ አነጋግሬዉ ነበር።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ