1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የማኅበራዊ መገናኛ አጠቃቀምና የጠ/ሚ መግለጫ

ረቡዕ፣ መጋቢት 11 2011

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ትናንት የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምን በተመለከተ  «መርፌ ዓይናማ ናት ባለ ስለት»  በሚል የሰጡት መግለጫ እያነጋገረ ነው።

Social Media Facebook Polizei Ermittlungen
ምስል picture-alliance/dpa/J.Stratenschulte

በመግለጫው ላይ አስተያየት

This browser does not support the audio element.

DW ያነጋገራቸው አስተያየት ሰጪዎች መግለጫውን እርስ በእርሱ የተምታታ እና ግራ መጋባትን የያዘ እንዲሁም ማስፈራሪያ የታከለበት ነው ብለውታል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመግለጫቸው የማኅበራዊ መገናኛዎች አጠቃቀም ኢትዮጵያን አደጋ ላይ የሚጥል አዝማሚያ ጎልቶ መታየቱን ጠቅሰው ዘርፉ ሀገሪቱን ለመገንባት እና ለማዳን ሊውል ይገባል ብለዋል። ከአዲስ አበባ ሰሎሞን ሙጬ ዝርዝሩን ልኮልናል።

ሰሎሞን ሙጬ

ሸዋዬ ለገሰ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW