1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የማንነት እና የአስተዳደር ወሰን ጉዳዮች ኮሚሽን

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 11 2011

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የማንነት እና የአስተዳደር ወሰን ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅን አጸደቀ። አዋጁ በምክር ቤቱ የጸደቀው በአብላጭ ድምፅ፤ በ 33 ተቃውሞ እና አራት ድምፀ ተአቅቦ ነው።

Ethiopian Parliament
ምስል Yohannes G/Egziabher

ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጁ በአብዛኛ ድምፅ ጸደቀ

This browser does not support the audio element.

 በስፍራው የተገኘው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር በዘገባው እንዳመለከተው በምክር ቤቱ ከዚህ ቀደም ባልተለመደ መልኩ ሰፋ ያለ ክርክር ተካሂዷል።  ቀደም ሲልም ምክር ቤቱ የመከላከያ ሠራዊት ረቂቅ አዋጅን በአንድ ድምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW