የማንነት እና የአስተዳደር ወሰን ጉዳዮች ኮሚሽን
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 11 2011
ማስታወቂያ
በስፍራው የተገኘው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር በዘገባው እንዳመለከተው በምክር ቤቱ ከዚህ ቀደም ባልተለመደ መልኩ ሰፋ ያለ ክርክር ተካሂዷል። ቀደም ሲልም ምክር ቤቱ የመከላከያ ሠራዊት ረቂቅ አዋጅን በአንድ ድምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ