የማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፐብሊክ አገናኝ ቡድን ጉባኤ
ማክሰኞ፣ ሐምሌ 1 2006ማስታወቂያ
የማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፐብሊክን በሚመለከት ባለድርሻ አከላትን አሰባስቦ የሚያወያየዉ ዓለማቀፍ መድረክ፤ « ዓለም ዓቀፍ አገናኝ »በመባል የሚታወቀዉ ቡድን አዲስ አበባ ዉስጥ ያደረገዉ ሥብሰባ አጠናቀቀ።የህብረቱ የሰላምና የፀጥታ ኮሚሽነር፤ የተባበሩት መንግሥታት ምክትል ዋና ፀኃፊ እንዲሁም የማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፕብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ያደረጉትን ንግግር አሰባስቦ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ