1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የማደጎ አመቻቹ የኦስትርያ ድርጅት የቀረበበት ወቀሳ

ሐሙስ፣ ጥር 1 2000

ምዕራባውያን ችግረኛ ወይም ወላጅ አልባ ህጻናትን በማደጎ የሚያሳድጉበት ልማድ ካለፉት ጥቂት ጊዚያት ወዲህ እየተበራከተ መጥቶዋል። የድርጊቱ በጎነት የማያጠያይቅ ቢሆንም፡ አሰራሩ ሁሌ ህጋዊ በሆነ መንገድ እንደማይከናወን የመገናኛ ብዙኃን ዘገባዎች ያመላክታሉ። ህጻናትን ካለ ፈቃዳቸው ለማደጎ በመስጠታቸው ችግር ያጋጠማቸው አንዳንድ ድርጅቶች ሲኖሩ አንዱ የኦስትርያው « ፋሚሊ ፎር ዩ » ነው።

ዝነኛዋ ዘፋኛ ማዶና የምታሳድገው የማላዊ ህጻን
ዝነኛዋ ዘፋኛ ማዶና የምታሳድገው የማላዊ ህጻንምስል AP
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW