1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የማድሪዱ የአሸባሪዎች ጥቃት አምስተኛ ዓመት

ረቡዕ፣ መጋቢት 2 2001

የአል ቓይዳ አባላት ተብለው የሚጠረጠሩ ሰዎች የስጳኝ መዲና ማድሪድን ያሸበሩበት አምስተኛ ዓመት ዛሬ ታስቦ ዋለ።

ለጥቃቱ ሰለባዎች የቆመ መታሰቢያ
ለጥቃቱ ሰለባዎች የቆመ መታሰቢያምስል AP

የዛሬ አምስት ዓመት ልክ በዛሬዋ ዕለት አሸባሪዎች በአንድ የመንገደኟ ማመላለሻ ባቡር ላይ በጣሉት ጥቃት ወደ ሁለት መቶ የሚገመቱ ተሳፋሪዎች ተገድለዋል፤ በርካቶችም ቆስለዋል። የዶይቸ ቬለ ባልደረባ ማርክ ኮህ ላጠናቀረው ዘገባ ይልማ ኃይለ ሚካኤል

AA/NM

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW