የማድሪዱ የአሸባሪዎች ጥቃት አምስተኛ ዓመት2 መጋቢት 2001ረቡዕ፣ መጋቢት 2 2001የአል ቓይዳ አባላት ተብለው የሚጠረጠሩ ሰዎች የስጳኝ መዲና ማድሪድን ያሸበሩበት አምስተኛ ዓመት ዛሬ ታስቦ ዋለ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግለጥቃቱ ሰለባዎች የቆመ መታሰቢያምስል APማስታወቂያየዛሬ አምስት ዓመት ልክ በዛሬዋ ዕለት አሸባሪዎች በአንድ የመንገደኟ ማመላለሻ ባቡር ላይ በጣሉት ጥቃት ወደ ሁለት መቶ የሚገመቱ ተሳፋሪዎች ተገድለዋል፤ በርካቶችም ቆስለዋል። የዶይቸ ቬለ ባልደረባ ማርክ ኮህ ላጠናቀረው ዘገባ ይልማ ኃይለ ሚካኤል AA/NM