1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሜርክልና የሳርኮዚ ዉይይት

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 10 2003

የፈረንሳዩ ፕሬዝዳት ኒካላ ሳርኮዚና የጀርመንዋ መራሒተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል የዩሮ ሸርፍ ተጠቃሚ ሐገራት የገጠማቸዉን ምጣኔ ሐብታዊና የገንዘብ ቀዉስ ማቃለል ሥለሚችሉበት ሁኔታ ዛሬ ተነጋግረዋል።

ምስል፦ picture alliance/dpa

የተለያዩ የዩሮ ተጠቃሚ ሐገራት የገጠማቸዉ ኪሳራና ሌሎች ተመሳሳይ ኪሠራ ይገጥማቸዋል የሚለዉ ሥጋት የዓለምን የገንዘብ ገበያ ክፉኛ እያዋዠቀዉ ነዉ።ከዩሮ ተጠቃሚ ሐገራት ሁሉ በምጣኔ ሐብት አቅም የተሻለ ደረጃ ላይ የሚገኙት የፈረንሳይና የጀርመን መሪዎች የሚደርሱበት ዉሳኔ ችግሩን ለማስወገድ እንደወሳኝ እርምጃ እየተጠበቀ ነዉ።ዛሬ ከቀጥር በሕዋላ ፓሪስ ዉስጥ የተወያዩት ሁለቱ መሪዎች የደረሱበት ዉሳኔ ግን እስካሁን በይፋ አልተነገረም።

ዳንየላ ዩንግሀንስ

ነጋሽ መሀመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW