1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሜቄዶንያ የአረጋውያን መርጃ ማዕከል መስራች

ዓርብ፣ ጥቅምት 5 2008

በአዲስ አበባ በርካታ አረጋውያንን እና የአዕምሮ ሕሙማንን በመርዳት ላይ የሚገኘው ወጣት ብንያም በለጠ «ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን ብቻ ይበቃል» የሚል የሕይወት ፍልስፍና ይዞ እንደሚጓዝ ይናገራል።

Pflegeheim in Addis Abeba Meqedonya
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

የሜቄዶንያ የአረጋውያን መርጃ ማዕከል መስራች

This browser does not support the audio element.

ወጣት ብንያም የከፈተው ሜቄዶንያ የአረጋውያን እና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል በአሁኑ ጊዜ እስከ 800 ሰዎች ለሚጠጉ ሰዎች ርዳታ ይሰጣል። ብንያም በለጠ በዶቼቬለ አድማጮች ጥቆማ ፣ በአካባቢያቸው በአርአያነት ከሚጠቀሱ ሰዎች መካከል፣ ከፍተኛውን ድምፅ በማግኘት በአንደኝነት ተመርጧል። የወጣት ብንያም በለጠ የሕይወት ተሞክሮ ምን ይመስላል? የአዲስ አበባ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ከወጣቱ ጋር ቆይታ አድርጓል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW