የሜቄዶንያ የአረጋውያን መርጃ ማዕከል መስራች
ዓርብ፣ ጥቅምት 5 2008ማስታወቂያ
ወጣት ብንያም የከፈተው ሜቄዶንያ የአረጋውያን እና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል በአሁኑ ጊዜ እስከ 800 ሰዎች ለሚጠጉ ሰዎች ርዳታ ይሰጣል። ብንያም በለጠ በዶቼቬለ አድማጮች ጥቆማ ፣ በአካባቢያቸው በአርአያነት ከሚጠቀሱ ሰዎች መካከል፣ ከፍተኛውን ድምፅ በማግኘት በአንደኝነት ተመርጧል። የወጣት ብንያም በለጠ የሕይወት ተሞክሮ ምን ይመስላል? የአዲስ አበባ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ከወጣቱ ጋር ቆይታ አድርጓል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ