1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምሕረት ቅዱስ ዓመት ክብረ በዓል በቫቲካን

ማክሰኞ፣ ኅዳር 28 2008

የሮማዉ ካቶሊካዊት ቤተ- ክርስትያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ዛሬ በሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን እና ፖለቲከኞች በተገኙበት በቫቲካን ታላቅ ሀይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት የምሕረት ቅዱስ ዓመት ክብረ በዓልን በይፍ ከፈቱ።

Vatikan Heiliges Jahr Papst Franziskus öffnet die Heilige Pforte
ምስል Reuters/A. Bianchi

[No title]

This browser does not support the audio element.

በከፍተኛ የፀጥታ ጥበቃ በተካሄደው በዚህ ታላቅ ክብረ በዓል ላይ ስርዓተ-ፀሎት ያደረጉት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ «ፍርኃትና ሰቆቃን ወደኃላ መጣል ያስፈልገናል» ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል። በኢጣልያ ዋና ከተማ በሮም የፀጥታ ጥበቃው ተጠናክሮ በአብዛኛዉ ቦታ የበረራ እገዳ ተደርጎ ነበር ፤ ማንኛዉም አይነት ነዳጅም ሆነ የጦር መሣርያን እና ተቀጣጣይ ነገሮችን የጫኑ ተሽከርካሪዎe ወደ ከተማይቱ ማዕከል እንዳይወጡ ተክልክለውም ነበር ። እዚህ ስቱድዮ ከመግባቴ በፊት በሮማ ኢጣልያ ወኪላችንን ተክለዝጊ ገብረየሱስን፤ ስለ ምኅረት ቀን ምንነትና ዝግጅቱ ጠይቄዉ ነበር

ተክለዝጊ ገብረየሱስ

አዜብ ታደሰ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW