1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የምሥራቅ አፍሪቃ ሃገራት 19ኛ ጉባኤ

ረቡዕ፣ የካቲት 21 2010

የምሥራቅ አፍሪቃ ስድስት ሃገራት በጋራ የሚያስተሳስራቸዉን የመሠረተ ልማት ለመገንባት የሚያስችላቸዉን ፕሮጀክት ይፋ አደረጉ።

Uganda Ostafrikanisches Handelsentwicklungsforum
ምስል፦ DW/E. Lubega

የጋራ መሠረተ ልማት ፕሮጀክትም ይፋ ሆኗል፤

This browser does not support the audio element.

 ዩጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ኬንያ፣ ሩዋንዳ፣ ቡሩንዲ እና ደቡብ ሱዳን የሚገኙበት ይህ ስብስብ ያቀደዉ ፕሮጀክት 79 ቢሊየን ዶላር የሚፈጅ ነው። 19ኛዉ የምሥራቅ አፍሪቃ ሃገራት ጉባኤ ከዚህም ሌላ በቀጣናዉ ኤኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል። ከናይሮቢ ሃብታሙ ስዩም ዝርዝሩን ልኮልናል።

ሃብታሙ ስዩም

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW