1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የምርጫ ቦርድና ተቃዋሚዎች መንግስትን ወቀሱ

ማክሰኞ፣ የካቲት 16 2013

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ ለመጪዉ ምርጫ በሚያደርገዉ ዝግጅት የፌደራልና የክልል መንግስታት ባለስልጣናት ትብብር እንደነፈጉት አስታወቀ።

Logo | National Election Board of Ethiopia
ምስል፦ National Election Board of Ethiopia

ባለስልጣናት ቦርዱን ካልተባበሩ የምርጫዉ ሒደት ሊደናቀፍ ይችላል

This browser does not support the audio element.

 

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ ለመጪዉ ምርጫ በሚያደርገዉ ዝግጅት የፌደራልና የክልል መንግስታት ባለስልጣናት ትብብር እንደነፈጉት አስታወቀ። የምርጫ ቦርድ ባለስልጣናት ዛሬ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ተወካዮች ጋር ባደረጉት ዉይይት እንደገለፁት በየደራጃዉ የሚገኙ ባለስልጣናት ቦርዱ የሚፈልጋቸዉን ፅሕፈት ቤቶች እና የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ዳተኞች ናቸዉ።የቦርዱ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚዴቅሳ፣ ባለስልጣናት ቦርዱን ካልተባበሩ የምርጫዉ ሒደት ሊደናቀፍ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።የተቃዋሚ ፓርቲ ተወካዮችም ቅሬታቸዉን ገልፀዋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር 

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW