1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምርጫ ቦርድ እና የተቃዋሚዎች ውይይት

ረቡዕ፣ ጥር 29 2011

ተቃዋሚ ፓርቲዎቹ ከምርጫ ቦርድ ጋር የተነጋገሩባቸው የስነምግባር ነጥቦች ዐሥር እንደሚደርሱ ተገልጧል። በምርጫ ቦርድ «ቃል ኪዳን» የሚል ስያሜ የተሰጠው የፊርማ ሰነድ፦ «የስነምግባር ደምብ» በሚል እንዲቀየር የተቃዋሚ ፓርቲዎች ጠይቀዋል

Äthiopien Addis Abeba Birtukan Mideksa
ምስል DW/G. Tedla

Beri. [Election board and Political Parties Dialogue] - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የምርጫ ቦርድ እና የተለያዩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዛሬ ውይይት አከናወኑ። ተቃዋሚ ፓርቲዎቹ ከምርጫ ቦርድ ጋር የተነጋገሩባቸው የስነምግባር ነጥቦች ዐሥር እንደሚደርሱ ተገልጧል። በምርጫ ቦርድ «ቃል ኪዳን» የሚል ስያሜ የተሰጠው የፊርማ ሰነድ፦ «የስነምግባር ደምብ» በሚል እንዲቀየር የተቃዋሚ ፓርቲዎች ጠይቀዋል። የስነምግባር ደምቡ ውይይት ያስፈለገበት ምክንያት ፓርቲዎች በቀረበው ደንብ መሰረት እንዲመሩ እና ወደፊትም ምርጫ በሚካሄድበት ጊዜ ሰነዱን መሰረት በማድረግ ለማስፈጸም እንዲመች ነው ተብሏል።


ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ 
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW