1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የምርጫ ቦርድ ውሳኔና የኦነግ ምላሽ

ሰኞ፣ መጋቢት 20 2013

መጋቢት 04 ቀን 2013 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ጉሌሌ በሚገኘው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ዋና ጽህፈት ቤት ጠቅላላ ጉባኤ አደረኩ ያለው የድርጅቱ አመራር ቡድን የጉባኤው ውጤት በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ውድቅ መደረጉን ተቃወመ፡፡

Kejela Megersa
ምስል፦ DW/S. Getachew

This browser does not support the audio element.

መጋቢት 04 ቀን 2013 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ጉሌሌ በሚገኘው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ዋና ጽህፈት ቤት ጠቅላላ ጉባኤ አደረኩ ያለው የድርጅቱ አመራር ቡድን የጉባኤው ውጤት በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ውድቅ መደረጉን ተቃወመ፡፡
ቦርዱ በውሳኔው በአዲስ መልክ የተመረጡ አመራሮችንም ሆነ መዋቅሩን ባያፀድቅም በዚያው እንደሚቀጥሉ ከአመራሮቹ አንዱ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአቶ አራርሶ ቢቂላ አመራርነት ተደርጓል ተብሎ የቀረበለትን ጠቅላላ ጉባኤ እውቅና በመንፈግ፤ በዚህ ጉባኤ የተመረጡትን አዲስ አመራሮች እንደ ኦነግ አመራሮች መቀበል እንደማይችል ያሳወቀው ትናንት ባወጣው መግለጫ ነበር፡፡


ስዩም ጌቱ 

ልደት አበበ

ሸዋዬ ለገሠ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW