1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምርጫ ዘመቻ በብሪታንያ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 27 2002

ብሪታንያ ውስጥ በነገው ዕለት ለሚደረገዉ ምክር ቤታዊ ምርጫ በተፎካካሪ ፓርቲዎች ሲካሄድ የሰነበተዉ የቅስቀሳ ዘመቻ ዛሬ አበቃ።

ጠቅላይ ሚንስትር ጎርደን ብራውንምስል AP

ድምፅ መስጠት የሚችለዉ የብሪታንያ ህዝብ ስድስት መቶ ሀምሳ አዳዲስ እንደራሴዎችን ይመርጣል። በዚሁ ምርጫ በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለውድድር ቢቀርቡም፡ ዋነኞቹ ተፎካካሪዎች ጠቅላይ ሚንስትር ጎርደን ብራውን የሚመሩት ገዢው የሌበር ወይም የሰራተኛው ፓርቲ፡ የተቃውሞ ወገኖች፡ ማለትም ዴቪድ ካሜሮን የሚመሩት የኮንሰርቫቲቩ ወይም የወግ አጥባቂው እንዲሁም፡ ኒክ ክሌግ የሚመሩት የሊበራል ዴሞክራቶቹ ወይም ለዘብተኛ ዴሞክራቶቹ ፓርቲዎች ናቸው።

ድልነሳ ጌታነህ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW