የምርጫ ዝግጅትና የፓርቲዎች ቅሬታ20 ጥር 2002ሐሙስ፣ ጥር 20 2002በመጪዉ ግንቦት ወር ለሚካሄደዉ ምርጫ ለመሳተፍ ፓርቲዎች በመዘጋጀት ላይ መሆናቸዉ እየተነገረ ነዉ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture alliance/dpaማስታወቂያበአንፃሩ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ እና ዋነኛ አጣማሪዉ አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንቅፋቶች ተግባራቸዉን እያወኩ እንደሚገኙ ገልጸዋል። ታደሰ እንግዳዉ ሸዋዬ ለገሠ ተክሌ የኋላ