የምርጫ ዝግጅት በድሬደዋ14 መጋቢት 2007ሰኞ፣ መጋቢት 14 2007በድሬደዋ አስተዳደር ለተወካዮች ምክር ቤት ዘጠኝ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሁለት የግል እጩዎች እንደሚወዳደሩ የክልሉ ምርጫ ቦርድ ገለፀ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያ በመስተዳደሩ ከሚወዳደሩ ፓርቲዎች አንዱ የሆኑት የሰማያዊ ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪ በበኩላቸዉ ቤት ለቤትን ጨምሮ የቅስቀሳ ሥራዎች እያካሄዱ መሆኑን ገልጸዋል። ወኪላችን ዮሐንስ ገብረግዚአብሔር ዝርዝር ዘገባዉን ልኮልናል። አዜብ ታደሰ ዮኃንስ ገብረግዚአብሔር ሸዋዬ ለገሰ