1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምርጫ 2002 ውጤትና የ2ተቃዋሚ ፓርቲዎች መግለጫ

ማክሰኞ፣ ግንቦት 24 2002

የፍትህና የዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ፓርቲ እና ብርሀን ለአንድነት እና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ምርጫው እንዲደገም ጠየቁ።

ምስል DW

በቅርቡ የተካሄደው አራተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ተገኘ የተባለው ውጤት የሀገራችን ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ተፎካካሪ ፓርቲዎች ውድቀት ብቻ ሳይሆን በዋናነት የታላቋ ሀገር የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሂደት ውድቀት ነው ብለው እንደሚያምኑ የፍትህና የዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ፓርቲ እና ብርሀን ለአንድነት እና ለዴሞክራሲ ፓርቲ አስታወቁ። ፓርቲዎቹ ይህን ያስታወቁት ዛሬ በአዲስ አበባ በሰጡት መግለጫ ላይ ነበር።

ታደስ እንግዳው

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW