1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የምስራቅ አፍሪቃው ድርቅና ስጋቱ

ማክሰኞ፣ መስከረም 23 2004

በምስራቅ አፍሪቃ የተነሳው ድርቅ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መምጣቱን የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት በምህፃሩ UNICEF ገልፀ።

ምስል፦ picture-alliance/Philipp Ziser

ለተራበው ህዝብ ባስቸኳይ በቂ ልገሳ ካልተደረገ፤ በሺዎች የሚቆጠሩ በተለይም - ህፃናት ህይወታቸው እንዳያልፍ ማስጋቱን አስታውቋል። ዋና ፅህፈት ቤቱን ፤ ጄኔቫ ያደረገውን የUNICEF ቃል አቀባይ ወ/ሮ ማሪክሲ ሜርካዶን ልደት አበበ አነጋግራቸዋለች። ከዘገባው ያገኙታል።

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW