1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምስራቅ አፍሪቃ በይነ መንግስታት አስቸኳይ ስብሰባ

ሰኞ፣ ሰኔ 28 2002

የምስራቅ አፍሪቃ በይነ መንግስታት IGAD አባል አገራት መሪዎች ዛሪ አዲስ አበባ ዉስጥ ሶማልያ ላይ ያተኮረ ልዩ ስብሰባ አድርገዋል።

ይህ ስብሰባ ባለ 21 ነጥብ ጠግለጫ በማዉጣት መጠናቀቁን የአዲስ አበባዉ
ወኪላችን ዘግቦአል። ስቱድዮ ከመግባታችን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ሂሩት መለሰ በስልክ አነጋግራዉ ነበር።

ታደሰ እንግዳዉ፣ አዜብ ታደሰ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW