የምስራቅ አፍሪቃ በይነ መንግስታት አስቸኳይ ስብሰባ28 ሰኔ 2002ሰኞ፣ ሰኔ 28 2002የምስራቅ አፍሪቃ በይነ መንግስታት IGAD አባል አገራት መሪዎች ዛሪ አዲስ አበባ ዉስጥ ሶማልያ ላይ ያተኮረ ልዩ ስብሰባ አድርገዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያይህ ስብሰባ ባለ 21 ነጥብ ጠግለጫ በማዉጣት መጠናቀቁን የአዲስ አበባዉወኪላችን ዘግቦአል። ስቱድዮ ከመግባታችን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ሂሩት መለሰ በስልክ አነጋግራዉ ነበር። ታደሰ እንግዳዉ፣ አዜብ ታደሰ ሂሩት መለሰ