የምዕተ ዓመቱ ግቦችና አፍሪቃ9 ጥቅምት 2002ሰኞ፣ ጥቅምት 9 2002የምዕተ ዓመቱ የልማት ግብ ማጠናቀቂያ የጊዜ ሰሌዳ እየተቃረበ ባለበት በአሁኑ ጊዜ አብዛኛዎቹ የአፍሪቃና የእስያ አገራት ግቡን ማሳካታቸዉ አጠራጣሪ ሆኗል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture-alliance/ dpaማስታወቂያዛሬ አዲስ አበባ ላይ በመንግስታቱ ማኅበር አዘጋጅነት በተከፈተዉ የህዝብ እድገትና የሰብዓዊ ልማት ዓለም ዓቀፍ ጉባኤ ላይም በተለይ የአፍሪቃ መንግስታት መርሆዎቻቸዉንና አመራራቸዉን በህዝብ እድገት ቁጥጥርና በሰብዓዊ ልማት ላይ ሙሉ ለሙሉ እንዲያዉሉ ጥሪ ቀርቧል። ታደሰ እንግዳዉ ተክሌ የኋላ/ሸዋዬ ለገሠ