1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምዕተ ዓመቱ ግቦችና አፍሪቃ

ሰኞ፣ ጥቅምት 9 2002

የምዕተ ዓመቱ የልማት ግብ ማጠናቀቂያ የጊዜ ሰሌዳ እየተቃረበ ባለበት በአሁኑ ጊዜ አብዛኛዎቹ የአፍሪቃና የእስያ አገራት ግቡን ማሳካታቸዉ አጠራጣሪ ሆኗል።

ምስል picture-alliance/ dpa

ዛሬ አዲስ አበባ ላይ በመንግስታቱ ማኅበር አዘጋጅነት በተከፈተዉ የህዝብ እድገትና የሰብዓዊ ልማት ዓለም ዓቀፍ ጉባኤ ላይም በተለይ የአፍሪቃ መንግስታት መርሆዎቻቸዉንና አመራራቸዉን በህዝብ እድገት ቁጥጥርና በሰብዓዊ ልማት ላይ ሙሉ ለሙሉ እንዲያዉሉ ጥሪ ቀርቧል።

ታደሰ እንግዳዉ

ተክሌ የኋላ/ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW