1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምግብ ርዳታ የሚያስፈልገው ሰው ቁጥር መጨመር  

ረቡዕ፣ ነሐሴ 3 2009

በኢትዮጵያ ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች  የምግብ ርዳታ የሚያስፈልገው ሰው ቁጥር በቀጣዮቹ ወራት ይጨምራል ተባለ። የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን እንዳስታወቀው፣ ከሀምሌ 2009 እስከ ታህሳስ 2010 ዓም ድረስ ባለው ጊዜ የተረጂዎች ቁጥር ከ7,8 ሚልዮን ወደ 8,5 ሚልዮን ከፍ ይላል።

Äthiopien Gode - Dürre-Krise
ምስል DW/J. Jeffrey

«ጥናቱ ህፃናት፣ እናቶችና ነፍሰጡሮች የሚያስፈልጋቸውን ለይቶ አስቀምጧል።»

This browser does not support the audio element.

መስሪያ ቤቱ የድርቅ ተጎጂዎችን ሁኔታ አስመልክቶ ባካሄደው ጥናት ውጤት መሰረት፣ የተረጂዎች ቁጥር የሚጨምረው የበልግ ዝናብ መጠን በመቀነሱ ምክንያት መሆኑን የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW