1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምግብ ቀን እና የእሕል ሽያጭ

ረቡዕ፣ ጥቅምት 7 2005

የዓለም የምግብ ድርጅት በያዝነዉ ዓመት ከኢትዮጵያ ከ30ሺ ሜትሪክ ቶን በላይ እህል ለመግዛት መፈራረሙ ተገለፀ።

ምስል DW

ይህን የገለፁት በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙ የኅብረት ስራ ማህበራት ሊቀመንበር እሳቸዉ የሚገኙበት የኅብረት ስራ ማህበራት ስብስብ አብዛኛዉን ምርት ሊያቀርብ እንደሚችልም አመልክተዋል። የዓለም የምግብ ቀን ትናንት ኢትዮጵያ ዉስጥ በሆሳዕና ከተማና አካባቢዉ ታስቧል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW