1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ኤኮኖሚ

የምግብ እና ዕቃ ዋጋ መወደድ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 30 2010

ነዳጅ ዘይት፣ የተፈጥሮ ጋዝ እና የከሰል ዋጋ በሚቀጥለው ዓመት እንደሚጨምር የዓለም ባንክ ሰሞኑን ይፋ አደረገ። ይኸው የዋጋ ጭማሪ አዳጊ ሀገራትን እንደሚጎዳ አንድ የኤኮኖሚ ምሁር ለዶይቼ ቬለ ገልጸዋል።

Zucker
ምስል bit24 - Fotolia

ነዳጅ የሚወደድበት ሁኔታ በኢትዮጵያ ኤኮኖሚ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ይኖረዋል።

This browser does not support the audio element.

በተለይ፣ ነዳጅ ዘይት የሚወደድበት ሁኔታ በኢትዮጵያ የምጣኔ ሀብት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንደሚያሳርፍም የኤኮኖሚ ምሁሩ አክለው አስረድተዋል። መክብብ ሸዋ ዝርዝር ዘገባ አለው።

 

መክብብ ሸዋ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW