የሞሮኮ የአፍሪቃ ኅብረት አባልነት ጥያቄና የድንበር ችግር
ዓርብ፣ ኅዳር 9 2009ማስታወቂያ
ሞሮኮ በከፊል ከግዛትዋ ከጠቀለለላቻት ከሣህራ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ጋር የገባቸው ድኅረ ቅኝ ግዛት ንትርክ አልተቋጨም። ሞሮኮ በዚሁ ግጭት ሳቢያ በወቅቱ ከአፍሪቃ አንድነት ድርጅት አባልነት ራሷን አግልላ ቆይታለች። አሁን ተመልሳ የአፍሪቃ ኅብረት አባል ለመሆን እንደምትፈልግ ገልጣለች። የሞሮኮ ንጉሥ መሐመድ ስድስተኛ በአዲስ አበባ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ። ሞሮኮ የኅብረቱ አባል ስትሆን የሣህራ ዲሞክራቲክ ጉዳይ ጥያቄን እንዴት እንደምትመለከተው ብዙዎችን አሳስቧል። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባ አለው።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ