1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስደተኞቹ ከ8000 በላይ ናቸዉ።

ሐሙስ፣ መጋቢት 6 2010

የኢትዮጵያ መንግስት ጦር ሠራዊት በነገሌ ቦረና ሞያሌ ከተማ ነዋሪዎች ላይ ባለፈዉ ቅዳሜ የፈፀመዉን ግድያ በመሸሽ ወደ ኬንያ የተሰደዱት ኢትዮጵያዉያን ቁጥር ከ8 ሺሕ መብለጡን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች መርጃ ድርጅት (UNHCR) አስታወቀ

Äthiopien vertriebene Moyale-Bewohner in der Oromia-Region
ምስል privat

(Beri.AA) Äthiopien flüchtlinge in Kenya-UNHCR - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ መንግስት ጦር ሠራዊት በነገሌ ቦረና ሞያሌ ከተማ ነዋሪዎች ላይ ባለፈዉ ቅዳሜ የፈፀመዉን ግድያ በመሸሽ ወደ ኬንያ የተሰደዱት ኢትዮጵያዉያን ቁጥር ከ8 ሺሕ መብለጡን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች መርጃ ድርጅት (UNHCR) አስታወቀ።በኬንያ የUNHCR ተጠሪ ይቮን እንዴጂ እንዳሉት ስደተኞቹ እስካሁን በቂ ምግብ፤ መጠለያ እና ሌሎች መሠረታዊ ቁሳቁሶች አላገኙም።አብዛኞቹ ሥደተኞች ሴቶች እና ሕጻናት ናቸዉ።ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW