1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሠብአዊ ምክር ቤት አሠራርና ዉዝግብ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 6 2009

አምባሳደር ሐሌ ለምክር ቤቱ ባሰሙት ንግግር በተለይ ቬኑዙዌላ የምክር ቤቱ አባል መሆንዋ ተገቢ እንዳልሆነ አስታዉቀዋል።የመብት ተሟጋቾች ግን ዩናይትድ ስቴትስ በሰብአዊ መብት ረጋጭነታቸዉ የሚታወቁ መንግሥታትን እየደገፈች፤ አምባሳደሯ ዓለም አቀፉን ድርጅት መዉቀሳቸዉ «ጥፋት ወይስ ልማት?» በማለት ይጠይቃሉ

UN Flagge
ምስል picture-alliance/dpa

(Beri.Brussels) US-UNHRC - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ወይዘሮ ኒኪ ሐሌይ በዓለም አቀፉ ድርጅት፤ በተለይም በድርጅቱ የሠብአዊ መብት ምክር ቤት ላይ የሠነዘሩት ትችት፤ አፀፋ ትችትና ወቀሳ ገጥሞታል።አምባሳደር ሐሌይ ለምክር ቤቱ ባሰሙት ንግግር በተለይ ቬኑዙዌላ የምክር ቤቱ አባል መሆንዋ ተገቢ እንዳልሆነ አስታዉቀዋል።የመብት ተሟጋቾች ግን ዩናይትድ ስቴትስ በሰብአዊ መብት ረጋጭነታቸዉ የሚታወቁ መንግሥታትን እየደገፈች፤ አምባሳደሯ ዓለም አቀፉን ድርጅት መዉቀሳቸዉ «ጥፋት ወይስ ልማት?» በማለት ይጠይቃሉ። የብራስልሱ ወኪላችን ዝርዝር ዘገባ አለዉ።

ገበያዉ ንጉሴ

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW