1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሩስያ እና ምዕራባውያን ፍጥጫ

ዓርብ፣ ሚያዝያ 5 2010

ባለፈው ቅዳሜ በሶሪያ ምሥራቃዊ ግዛት በዱማ ከተማ የኬሚካል ጦር መሣሪያ ጥቃት ተፈጽሟል በሚል ሩስያ እና ምዕራባውያን ከዲፕሎማሲያዊ ውዝግብ አልፈው ወደ ወታደራዊ ፍጥጫ ገብተዋል።

England Giftanschlag gegen Sergej Skripa
ምስል picture-alliance/dpa/AP Photo/A. Matthews

ሩስያና ምዕራቡ ዓለም

This browser does not support the audio element.

የሶሪያ ተቃዋሚዎች እና የመብት ተከራካሪዎች እንደሚገልጹት ከሆነ በተቃዋሚዎች ይዞታ ስር በሆነችው ዱማ ከተማ ከአየር በተጣለ የኬሚካል ቦምብ ከ50 በላይ ሰዎች ሲሞቱ ከ500 በላይ ደግሞ በመመረዝ ለስቃይ ተዳርገዋል። የብራሰልሱ ወኪላችን ዝርዝሩን አዘጋጅቷል። 

 

ገበያው ንጉሴ

አዜብ ታደሰ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW