1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕይወት እና የቤተክርስትያኒቱ መጻዒ ጊዜ

ዓርብ፣ ሚያዝያ 17 2017

የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሠ-ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ባለፈው ሰኞ ነበር ነበር ከዚህ ዓለም ድካም የማረፋቸው ዜና የተሰማው ። የቫቲካኑን የቅዱስ ፔጥሮስ መንበር በመረከብ ከደቡባዊ የአሜሪካ ክፍለ ዓለም የመጡ የመጀመሪያው አቡንም ነበሩ ። ከረዥም የህመም ጊዜ በኋላ ያረፉት ፍራንሲስ 88 ዓመታቸው ነበር።

Äthiopien 2025 | Petros Berga | Vermächtnis von Papst Franziskus
ምስል፦ Privat

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ኃላፊ አባ ጴጥሮስ በርጋ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ

This browser does not support the audio element.

የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሠ-ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ባለፈው ሰኞ ነበር ነበር ከዚህ ዓለም ድካም የማረፋቸው ዜና የተሰማው  ። የቫቲካኑን የቅዱስ ፔጥሮስ መንበር በመረከብ ከደቡባዊ የአሜሪካ ክፍለ ዓለም የመጡ የመጀመሪያው አቡንም ነበሩ ።

ከረዥም የህመም ጊዜ በኋላ ያረፉት ፍራንሲስ 88 ዓመታቸው ነበር። ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ በመንበረ ጴጥሮስ ለማገልገል ከተመረጡበት ዕለት ጀምሮ የነበረውን አገልግሎታቸውን እንዲሁም ከርሳቸው ማለፍ በኋላ ስለሚጠበቁ ጉዳዮች አንድ እንግዳ ከወደ ሀገር ቤት ጋብዘን አነጋግረናል።

ከረዥም የህመም ጊዜ በኋላ ያረፉት ፍራንሲስ 88 ዓመታቸው ነበርምስል፦ Claudia Greco/REUTERS

የሮማው ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ ሲታወሱ

 

 

አባ ጴጥሮስ በርጋ ይባላሉ በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሃዋሪያዊ ጽ/ቤት ኃላፊ ናቸው ። የርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱን ዜና እረፍት የሰሙበትን አጋጣሚ ጨምሮ ከዶቼ ቬለ ጋር በነበራቸው ቃለምልልስ በርካታ ነገሮች አንስተዋል።

 

 

አባ ጴጥሮስ አቡነ ፍራንሲስኮን ለተገፉ ደራሽ ይሏቸዋል።ምስል፦ Privat

ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ በዓለም መሪዎች ሲታወሱ

 

ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ መንበረ ጴጥሮስን ከተረከቡበት ዕለት አንስተው ያከናወኗቸውን መንፈሳዊ አገልግሎቶች ዳስሰዋል። ከህመማቸው እስከ ህልፈታቸው የነበሩ ጉዳዮችን ጨምሮ በአገልግሎት ዘመናቸው ያከናወኗቸው የሰብአዊ እና የአካባቢ ጥበቃ ተግባራትን በዝርዝር ገልጸ,ዋል። ቀጣዩ መንበr ጴጥሮስን የሚረከቡ አባት ስለሚጠብቃቸው መንፈሳዊ እና አስተዳደሪ ጉዳዮችም እንዲሁ ተዳሰዋል። 
ታምራት ዲንሳ 
ነጋሽ መሐመድ 
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW