1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰላም ባንክ ምስረታ በሀዋሳ 

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 28 2013

ባለፈዉ ማክሰኞ በይፋ የተመሠረተዉ ማዕከል የተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢን በሚያዉከዉ ግጭትና ጥቃት ሰበብ የደፈረሰዉን ሠላም ለማጥራትና ለማርጋት  የሚደረጉ ጥረቶችን ያግዛል የሚል ተስፋ ተጥሎበታል።

Äthiopien Gründung einer "Friedens-Bank" in Hawassa
ምስል Shewangizaw Wegayehu/DW

የሰላም ባንክ ዓላማና ፋይዳዉ

This browser does not support the audio element.


በኢትዮጲያ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የሚረዱ የመፍትሄ ሀሳቦችን የሚያሰባስብ፣ የሚያከማችና ሥራ ላይ የሚያዉል «የሰላም ባንክ» የተባለ ማዕከል አዋሳ-ዉስጥ  ተመሰረተ ። ባለፈዉ ማክሰኞ በይፋ የተመሠረተዉ ማዕከል የተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢን በሚያዉከዉ ግጭትና ጥቃት ሰበብ የደፈረሰዉን ሠላም ለማጥራትና ለማርጋት  የሚደረጉ ጥረቶችን ያግዛል የሚል ተስፋ ተጥሎበታል።በአንድ ግለሰብ ሐሳብ አመንጪነት የተመሰረተዉ የሰላም ባንክ ዘር፣ ፆታ፣ እድሜና የትምሕርት ደረጃ ሳይለይ ሁሉንም ኢትዮጵያ በአባልነት የሚያቅፍ እንደሆነ ተነግሯል።

ሸዋንግዛዉ ወጋየሁ 

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW