1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሰመጉ እና የአውሮፓ ሕብረት ልዑካን ውይይት

ዓርብ፣ ኅዳር 12 2007

የሰብአዊ መብት ጉባኤ ፤ ሰመጉ ፣ ከአውሮፓ ሕብረት ሲቪክ ማሕበረሰብ ጋራ በመተባበር ከኢትዮጵያ ለሥራ ፍለጋም ሆነ በተለያዩ ምክንያቶች ወደ ሳውዲ ዐረቢያ እና ምስራቅ እስያ የሚሰደዱ ፤

Human Rights Council & EU on Migration ACHTUNG SCHLECHTE QUALITÄT
ምስል፦ DW/Getachew Tedla Hailegiorgis

ከተሰደዱም በኋላ የሚመለሱትን ኢትዮጵያውያን የሚመለከት የግምገማ ጥናት በአዲስ አበባ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ሲካሄድ ቆይቷል። ይህኑኑ ግምገማ እዛው አዲስ አበባ የሚገኘው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ተከታትሎ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ልደት አበበ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW