1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ የተመሠረተበትን 25ኛ ዓመት፤

ዓርብ፣ መስከረም 27 2009

የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ የተመሠረተበትን 25ኛ ዓመት በሀገሪቱ ያለዉን ሁኔታ በመገንዘብ በሀዘን እያሳለፈ እንደሚገኝ ተገለጠ።

Stadtansicht von Addis Abeba, Äthiopien
ምስል picture-alliance/dpa/M. Kappeler

Beri. AA (Human Rights Council 25) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 

የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ የተመሠረተበትን 25ኛ ዓመት በሀገሪቱ ያለዉን ሁኔታ በመገንዘብ በሀዘን እያሳለፈ እንደሚገኝ ተገለጠ። ሀገር ዉስጥ ካለፉት ከስምንት ወራት በላይ የተባባሰዉ የሕዝብ ቁጣና ብሶት ድርጅቱ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችን የሚከታተልበት መንገድም እንዲለወጥ ግድ እንዳለዉ አስታዉቋል። የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ የ25ኛ ኢዮቤልዩ በዓሉን ሀገር ዉስጥ ስላለዉ ሁኔታ ስጋቱን በመግለፅ እንዲሁም የሚታየዉን የሰብዓዊ መብት ይዞታ የሚቃኝ፤ ብሎም የመፍትሄ ሃሳብ የሚያቀርብ የመወያያ መድረክ በማዘጋጀት እንደሚያሳልፈዉ  አመልክቷል። ዘጋቢያችን  ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW