1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰማዕታት ቀን መታሰብያ

ዓርብ፣ የካቲት 12 2002

የካቲት 12 ቀን 1929 አ.ም ፍሺስት ጣልያን ሰላማዊ ኢትዮጽያዉያንን በፍጹም ጭካኔ እና አሰቃቂ ሁኔታ በአንድ ጀንበር በግፍ ከ 35 ሺ በላይ ህዝብ የጨፈጨፈበት

ምስል AP Photo

የሰማዕታት ቀን መታሰብያ ዛሪ በአገሪቷ ታስቦ ዉሎአል። እለቱ በፋሺስቶች በትር ላለቁት ወገኖች በመዲናዋ አዲስ አበባ ስድስት ኪሎ በቆመዉ የካቲት አስራ ሁለት ሃዉልት አጠገብ አባት አርበኞች በፉከራና በስልፍ አክብረዉታል። የከተማዋ ምክትል ከንቲባም በሃዉልቱ ስር የአበባ ጉንጉን አኑረዋል። ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ በስፍራዉ ተገኝቶ ነበር።

ታደሰ እንግዳዉ፣ አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW