1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰማያዊ ፓርቲ አቋም

ዓርብ፣ ሐምሌ 13 2010

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የመረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ተቋም ከማንኛውም የፖለቲካ ወገንተኝነት የጸዳ እንዲሆን በተቋሙ ኃላፊ የቀረበውን ሃሳብ እንደሚደግፍ ሰማያዊ ፓርቲ ዛሬ አስታወቀ።

Äthiopien Blue Party PK
ምስል DW/Yohannes Geberegziabeher

ፓርቲው በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥቷል

This browser does not support the audio element.

ፓርቲው ዛሬ በሰጠው መግለጫ ይህ ተግባራዊ እንዲሆንም የበኩልን አስተዋፅኦ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል። በተጨማሪም በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች የሚታየው ግጭት እንደሚያሳስበው በመግለፅ መፍትሄ እንዲፈለግላቸውም አመልክቷል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አጭር ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW