1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰማያዊ ፓርቲ አባላት የፍርድ ሒደት

ማክሰኞ፣ ሰኔ 23 2007

የሠማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጂነር ይልቃል ተመስገን የፖሊስን እርምጃ አጥብቀዉ ነቅፈዋል።

ምስል DW/Yohannes G/Egziabher

[No title]

This browser does not support the audio element.

አዲስ አበባ ዉስጥ የታሰሩት አራት የሠማያዊ ፓርቲ አባላት ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዉ እንደገና ለነገ ተቀጠሩ።አራቱ እስረኞች ከዚሕ ቀደም ፍርድ ቤት በነፃ አሰናብቷቸዉ ፖሊስ ያሠራቸዉ ናቸዉ።የሠማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጂነር ይልቃል ተመስገን የፖሊስን እርምጃ አጥብቀዉ ነቅፈዋል።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚ አብሔር ኢንጂነር ይልቃልን አነጋግሮ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW