1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰማያዊ ፓርቲ ከፍተኛ አመራር መታሰር

ዓርብ፣ ጳጉሜን 4 2008

የሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ይድነቃቸዉ ከበደ በደኅንነት ኃይሎች ታሰሩ።

Blick aus meinem Fenster Addis Abeba Äthiopien
ምስል Solomon Mengist

[No title]

This browser does not support the audio element.


የሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ይድነቃቸዉ ከበደ በደኅንነት ኃይሎች ታሰሩ። አቶ ይድነቃቸዉ ከበደ ባለፈዉ ሳምንት ከተቃጠለዉ የቂሊንጦ ማረምያ ቤት የታሰሩ ታራሚዎች ተብሎ የተለጠፈዉን የስም ዝርዝር እያነበቡ ሳለ በሁለት ሲቢል ለባሽ የደኅንነት ኃይሎች መወሰዳቸዉንና ዛሬ በፍርድ ቤት ቀርበዉ የሰባት ቀናት የምርመራ ጊዜ እንደተጠየቀባቸዉ ፓርቲዉ መግለፁን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን የላከልን ዘገባ ያመልክታል።

ዮኃንስ ገብረ እግዚአብሔር

አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW