1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰማያዊ ፓርቲ ቀዉስ ጠንቷል፤

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 12 2009

ሰማያዊ ፓርቲ በዉስጣዊ ቀዉስ እየታመሰ ነዉ። ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ሕጋዊዉ የፓርቲዉ ሊቀመንበር እኔ ነኝ ሲሉ፤ በአቶ የሺዋስ አሰፋ የሚመራዉ ቡድን ደግሞ የምርጫ ቦርድ ተወካይ ባለበት ጠቅላላ ጉባኤ አካሂደን ሽረናቸዋል ይላል።

Demonstration der Semayawi-Partei in Addis Ababa Äthiopien 22.09.2013
ምስል DW

Beri. AA (blue party dispute) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

በፓርቲዉ ዉስጥ በተፈጠረዉ አለመግባባት ምክንያትም መገናኛ ብዙሃን ማንኛቸዉን የፓርቲዉ ሊቀመንበር ብለዉ ሊጠሩ እንደሚችሉ ግራ የተጋቡ ነዉ የሚመስለዉ። በነአቶ የሺዋስ አሰፋ የሚመራዉ የሰማያዊ ፓርቲ ቡድን ትናንት ጋዜጣዊ መግለጫ ለመስጠት ባዘጋጀዉ መድረክ አተካሮ ተፈጥሮ መግለጫዉ መቋረጡን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ የላከልን ዘገባ ያስረዳል።  

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW