1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰማያዊ ፓርቲ ፖለቲከኞችን የማሸማገል ጥረት 

ሰኞ፣ ነሐሴ 29 2009

ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለ ማርያም እና ጠበቃ ተማም አባቡልጉን ያካተተ የሽማግሌዎች ቡድን ለሁለት የተከፈሉትን የሰማያዊ ፓርቲ ፖለቲከኞች ለማሸማገል ጥረት እያደረጉ እንደሆነ ተናገሩ። ከአሸማጋዮቹ አንዱ የሆኑት ጠበቃ ተማም አባቡልጉ የሁለቱን ወገኖች አቤቱታ እና የመፍትሔ ሃሳብ ማዳመጣቸውን ተናግረዋል።

Stadtansicht von Addis Abeba Hauptstadt von Aethiopien
ምስል Imago/photothek

የሰማያዊ ፓርቲ ፖለቲከኞችን የማሸማገል ጥረት

This browser does not support the audio element.

የቀድሞው የፓርቲው ሊቀ-መንበር አቶ ይልቃል ጌትነት በበኩላቸው የሽማግሌዎቹን ጥረት መቀበላቸውን አረጋግጠዋል። አሁን ፓርቲውን በመምራት ላይ የሚገኙት አቶ የሺዋስ አሰፋ በበኩላቸው በጉዳዩ ላይ አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል።

 
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
እሸቴ በቀለ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW