1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሰሜን ሸዋና  የኦሮሚያ ዞኖች ግጭት

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 13 2014

ካለፈዉ ዕሁድ ማታ እስከ ለማክሰኞ አጥቢያ ድረስ በቀጠለዉ ግጭት በሰሜን ሸዋ ዞን ብቻ 9 ሰዎች ተገድለዋል፤ 125 ቤቶች ተቃጥለዋል፤ 3ሺህ ነዋሪዎች ተፈናቅለውም።በኦሮሚያ ዞን ደግሞ ቢያንስ የሁለት ቀበሌ ነዋሪዎች መፈናቃለቸዉ፣ ቁጥሩ ያልታወቀ ሰዉ መሞቱንም ባለሥልጣናት አስታዉቀዋል።

Äthiopien | ausgebrannte Häuser in Molale
ምስል፦ Efratana Gidm woreda Communication

ለተፈናቃዮቹ የደረሰ ርዳታ የለም

This browser does not support the audio element.

ሰሞኑን በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታና ግድም ወረዳና ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ጅሌ ጥሙጋ ወረዳ አዋሳኝ አካባቢዎች በተደረገዉ ግጭት የተፈናቃሉ ሰዎች ዕርዳታ እንዲሰጣቸዉ እየጠየቁ ነዉ።ካለፈዉ ዕሁድ ማታ እስከ ለማክሰኞ አጥቢያ ድረስ በቀጠለዉ ግጭት በሰሜን ሸዋ ዞን ብቻ 9 ሰዎች ተገድለዋል፤ 125 ቤቶች ተቃጥለዋል፤ 3ሺህ ነዋሪዎች ተፈናቅለውም። በኦሮሚያ ዞን ደግሞ ቢያንስ የሁለት ቀበሌ ነዋሪዎች መፈናቃለቸዉ፣ ቁጥሩ ያልታወቀ ሰዉ መሞቱንም ባለሥልጣናት አስታዉቀዋል።

ዓለምነዉ መኮንን 

ነጋሽ መሐመድ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW