የሰሜን አፍሪቃ ዓብዮት እና የአፍሪቃ ምርጫዎች12 መጋቢት 2003ሰኞ፣ መጋቢት 12 2003በአረቡ አለም የተከሰተዉ የህዝብ ንቅናቄ በያዝነዉ አመት በሚካሂዱ የአፍሪካ ምርጫዎች ላይ ተጽእኖ ሊያሳድር እንደሚችል እየተነገረ ነዉ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያበአህጉሪቱ በምርጫ ላይ የተሰማሩ ባለሙያዎች በተለይ ለጀርመን ድምጽ ዕንደተናገሩት ተጽዕኖዉ በተለያየ ደረጃና መንገድ ሊከሰት የሚችል ቢሆንም ድርጊቱ በተለይ ለአፍሪቃ መሪዎች ትልቅ መልዕክት አስተላልፍዋል። አለማየሁ ተድላ ሸዋዬ ለገሰ አርያም ተክሌ