1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰባት ተቃዋሚ ፓርቲዎች መግለጫ 

ሐሙስ፣ ሐምሌ 18 2011

ፓርቲዎቹ በመግለጫቸው ከሰኔ 15፣2011 ዱ ግድያ በኋላ እየተፈጸመ ነው ያሉት የጅምላ እሥራት ማስፈራራት በአስቸኳይ እንዲቆም ጠይቀዋል።በአማራ ክልል የታሰሩ ንጹሀን ያሏቸው ዜጎች ጉዳያቸው ተጣርቶ ከእስር እንዲለቀቁም አሳስበዋል።የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክር ቤት ባልደራስ አባላት እና ደጋፊዎች ላይ ደረሰ ያሉት መዋከብ እንዲቆምም ጥሪ አቅርበዋል።

Äthiopien - Addis Abeba - City Churchill Road
ምስል DW/Y. Geberegziabehr

የሰባት ተቃዋሚ ፓርቲዎች መግለጫ

This browser does not support the audio element.


ተቃዋሚውን የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድን ጨምሮ ግንባር ለመፍጠር በሂደት ላይ ያሉ 7 ተቃዋሚ ፓርቲዎች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያተኮረ መግለጫ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ሰጥተዋል። ፓርቲዎቹ በመግለጫቸው ከሰኔ 15፣2011 ዱ ግድያ በኋላ እየተፈጸመ ነው ያሉት የጅምላ እሥራት ማስፈራራት በአስቸኳይ እንዲቆም ጠይቀዋል።በአማራ ክልል የታሰሩ ንጹሀን ያሏቸው ዜጎች ጉዳያቸው ተጣርቶ ከእስር እንዲለቀቁም አሳስበዋል።የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክር ቤት ባልደራስ አባላት እና ደጋፊዎች ላይ ደረሰ ያሉት መዋከብ እንዲቆምም ጥሪ አቅርበዋል።መግለጫውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ሰሎሞን ሙጬ ዝርዝሩን አዘጋጅቷል።     
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW