1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰብዓዊ መብት ቀን እና ኢትዮጵያ

ሐሙስ፣ ኅዳር 30 2008

ኢትዮጵያ በፖለቲካ ተጽዕኖ ስር ወድቋል በሚባል ፍርድ ቤት፣ ሕገ-ወጥ ፍተሻን ጨምሮ የዜጎችን ግላዊ መብቶች በመጣስ፣በመንግሥት የሰፈራ መርሃግብር አፈጻጻም ወቅት ተፈጸመዋል በተባሉ የመብት ጥሰቶች፣ በዓለም አቀፍ ተቋማት ትተቻለች።

Gambia Street in Addis Abeba, Äthiopien
ምስል picture alliance/dpa

[No title]

This browser does not support the audio element.

ከዚህ ሌላ በአካዳሚያዊ ነጻነት ላይ ተደርገዋል የሚባሉ ክልከላዎች፤ በመሰብሰብ በመደራጀት እና ከቦታ ቦታ በመንቀሳቀስ ነጻነት ላይ ተጥለዋል የሚባሉ ገደቦችና በሃይማኖታዊ ጉዳዮች ጣልቃ ገብነት ያሉባት አገር በመባልም ትጠቀሳለች ።ሰብዓዊ መብት በኢትዮጵያ ያለበት ይዞታ ምን ይመስላል? የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽንና ገለልተኛ በሆነው ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ በማነጋገር የሚከተለውን ዘገባ አዘጋጅቷል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

እሸቴ በቀለ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW