የሰብዓዊ መብት ጉባዔዎች ልዩ መግለጫዎች 14 ግንቦት 2004ማክሰኞ፣ ግንቦት 14 2004በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ጉባዔዎች ትናንት ይፋ ባደረገው አንድ መቶ ሀያኛና አንድ መቶ ሀያ ሁለተኛ ልዩ መግለጫዎቹ የዜጎች የእምነት ነፃነት እንዲከበር፡ በተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ እየደረሰ ነው ያለው ወከባ እና እስር እንዲቆም መንግሥትን ጠይቆዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture alliance/dpaማስታወቂያ የሰብዓዊ መብት ጉባኤዎች በጉራ ፈርዳና በሌሎች አካባቢዎች፡ በዜጎች ላይ እየተፈጸመ ነው ያለውንም የማፈናቀል ተግባር አጥብቆ ኮንኖዋል። በኢትዮጵያ ስላለው የሰብዓዊ መብት ይዞታና ስለመግለጫዎቹ ይዘት የሰብዓዊ መብት ጉባዔዎች ዋና ሥራ አስኪያጅን አቶ እንዳልካቸው ሞላን ወኪላችን ታደሰ እንግዳው አነጋግሮዋል። ታደሰ እንግዳው አርያም ተክሌ ተክሌ የኋላ