ፖለቲካየሰብዓዊ መብት ጥሰት ጉዳይ እና የዩኤስ የተመድ አምባሳደር ጥያቄ16 ሚያዝያ 2009ሰኞ፣ ሚያዝያ 16 2009የሰብዓዊ መብት ጉዳይ እንደ ተጨማሪ ርዕስ እንዲያዝ በተመድ የዩኤስ አሜሪካ አምባሳደር ኒኪ ሄይሊ ባለፈው ሳምንት ያቀረቡት ሀሳብ ተቀባይነት አጣ። ይህንኑ ሀሳባቸውን ከፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤቱ ቋሚ እና ተለዋጭ አባል ሀገራት መካከል ኢትዮጵያን ጨምሮ ስድስቱ ተቃውመውታል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture-alliance/AP Photo/R. DrewማስታወቂያBer. Washington(UNSC rejecte US human rights debate calls) - MP3-StereoThis browser does not support the audio element. መክብብ ሸዋ አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ