1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ መግለጫ

ሐሙስ፣ ግንቦት 24 2009

አስቸኳይ ጊዜ ከታወጀ ከመስከረም 28 2009ዓ,ም ጀምሮ በዜጎች ላይ የሚፈጸም የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት በአስቸኳይ ይቁም በሚል ርዕስ የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ መግለጫ አወጣ።

Karte Äthiopien Amhara, Tigray, Oromia Englisch

Q&A HRC 142 specilal reprot - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

በዛሬዉ ዕለት የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤዉ በጽሑፍ ይፋ ያደረገዉ 142 ልዩ መግለጫ በተጠቀሰዉ ጊዜ በተለይ በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ከ15ሺህ የሚበልጡ ሲቪል ዜጎች መታሠራቸዉን አመልክቷል። ከዚህም ሌላ የተለያዩ የተቃዉሞ ፖለቲካ ፓርቲዎች አባላት የሆኑ እስካሁን በእስር ላይ እንደሚገኙም ጠቁሟል። መግለጫዉን የተመለከተዉን የአዲስ አበባዉን ዘጋቢያችንን በስልክ አነጋግረነዋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW