1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰዎች ለሰዎች ድርጅት አዲስ የማሰልጠኛ ጣቢያ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 2 2008

ከጥቂት ዓመታት በፊት የሞቱት የኦስትርያ ዜጋ ካርል ሀይንስ በም የመሰረቱት የሰዎች ለሰዎች ግብረ ሰናይ ድርጅት ሰሞኑን በሰሜን ሸዋ ዞን ቅንቢቢት ወረዳ በምትገኘው የሸኖ ከተማ

Eröffnung eines Ausbildungszentrum von Menschen für Menschen in Sheno, Äthiopien
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

[No title]

This browser does not support the audio element.

በ50 ሚሊዮን ብር ወጪ ያስገነባውን የቴክኒክ እና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ አስመረቀ። ኮሌጁ ከጀርመን በመጡ ዘመናዊ መሣሪያዎች የተሟላ መሆኑን ወደ ስፍራው ተጉዞ የጎበኘው እና ከተለያዩ የማሰልጠኛ ባለድርሻዎች ጋር የተነጋገረው የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ገልፆልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW