የሰዓሊ አለፈለገ ሰላም ሥርዓተ ቀብር6 ሐምሌ 2008ረቡዕ፣ ሐምሌ 6 2008ከትናንት በስቲያ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የሰዓሊ እና መምህር አለፈለገ ሰላም ስርዓት ቀብር ዛሬ በደብረ ሊባኖስ ገዳም ተፈፀመ። የመጀመርያዉን የሥነ ጥበብ ትምህርት ቤት አዲስ አበባ ላይ በመክፈታቸዉ የሚታወቁት የሰዓሊአለፈለገ ሰላም የፍትሓት ሥነ-ስርዓት ትናንት ዘመድ ወዳጆቻቸው በተገኙበት በፀባዖት ቅድስተ ሥላሴ ቤተ ክርስትያን ተከናዉኗል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/G. Tedlaማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አርያም ተክሌ አዜብ ታደሰ