1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሱዳንና ደቡብ ሱዳን ያለመጠቃቃት ውል

ሰኞ፣ የካቲት 5 2004

ሱዳንና ደቡብ ሱዳን በአፍሪቃ ሕብረት አማካይነት አዲስ አበባ ላይ ባካሄዱት ድርድር እርስበርስ ያለመጠቃቃት ውል ተፈራረሙ። ውሉን የተፈራረሙት የሱዳን የጸጥታ ሃላፊ ሞሐመድ አታና የደቡብ ሱዳኑ አቻቸው ቶማስ ዱዝ ሲሆኑ ውሉን ያፈራረሙት ዋነኛው አደራዳሪ የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት ታቦ እምቤኪ ናቸው።

ምስል፦ picture-alliance/dpa



ሱዳንና ደቡብ ሱዳን በአፍሪቃ ሕብረት አማካይነት አዲስ አበባ ላይ ባካሄዱት ድርድር እርስበርስ ያለመጠቃቃት ውል ተፈራረሙ። ውሉን የተፈራረሙት የሱዳን የጸጥታ ሃላፊ ሞሐመድ አታና የደቡብ ሱዳኑ አቻቸው ቶማስ ዱዝ ሲሆኑ ውሉን ያፈራረሙት ዋነኛው አደራዳሪ የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት ታቦ እምቤኪ ናቸው። በስምምነቱ ሁለቱ ወገኖች አንዱ የሌላውን ወገን ሉዓላዊነትና ግዛታዊ ነጻነት ለማክበር፤ እንዲሁም ከማንኛውም ጥቃት ለመቆጠብ ቃል ገብተዋል። ዝርዝሩን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታችዉ ተድላ ሃይለጊዮርጊስ ልኮልናል

ጌታችዉ ተድላ ሃ/ጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለስ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW