1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሱዳን አብዮት አንደኛ ዓመት

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 9 2012

በሱዳን ሕዝባዊ አብዮት ከተቀጣጠለ አንድ ዓመት ሆነው። እንደሚታወቀው የአብዮት መነሻ ትንሽ ነገር በሱዳን ውስጥም እንዲሁ በዳቦ ላይ በተጨመረ ጥቂት ሳንቲም ሰበብ ነው ያለፈው ዓመት ሕዝባዊ አመፅ ከዳር እስከዳር የተቀጣጠለው። ምንም እንኳን የሱዳን አብዮት አንድ ዓመት ቢደፍንም የሀገሪቱ ችግር ግን እችግ በርካታ መሆኑ ነው የሚነገረው።

Sudan Khartum | Prozess & Urteil Omar al-Baschir, ehemaliger Präsident | Anhänger
ምስል፦ Getty Images/AFP/A. Shazly

«አሁንም ብዙ ችግር መኖሩ ይነገራል»

This browser does not support the audio element.

በሱዳን ሕዝባዊ አብዮት ከተቀጣጠለ አንድ ዓመት ሆነው።  አብዮት ፈጥና ትመጣለች ሲባል ትቀር እና ቀረች ስትባል የምትመጣበት ጊዜ ይበረክታል። ብዙ ቦታ እንደታየው ይላል የበርሊኑ ዘጋቢያችን ብዙ ቦታ እንደታየው ሀገረ ገዢዎችን ሁሉ አባርራ ሹም ሽር አብዮት ታካሂዳለች፤ ውላ አድራም ልጆቿን ትበላለች። እንደሚታወቀው የአብዮት መነሻ ትንሽ ነገር በሱዳን ውስጥም እንዲሁ በዳቦ ላይ በተጨመረ ጥቂት ሳንቲም ሰበብ ነው ያለፈው ዓመት ሕዝባዊ አመፅ ከዳር እስከዳር የተቀጣጠለው። ምንም እንኳን የሱዳን አብዮት አንድ ዓመት ቢደፍንም የሀገሪቱ ችግር ግን እጅግ በርካታ መሆኑ ነው የሚነገረው።

ይልማ ኃይለሚካኤል

ሸዋዬ ለገሠ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW